የጠቅላይ ሚኒስትሩ መዝመትና በዙሪያው ያሉ ንግግሮች
ገዥው ብልፅግና ፓርቲ ትላንት የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ አካሂዶ የአመርራ አባላቱ ወደ ጦር ግንባር እንዲዘምቱ አጠቃላይ ውሳኔ አስተላልፎ ነበር። ውሳኔውን ተከትሎም ሰኞ ኅዳር 13/2014 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ወደ ጦር ግንባር እንደሚዘምቱ ባወጡት ጹሑፍ አሳወቁ። ዛሬ ጦር ግንባር መገኘታቸው ተነግሯል። በሌላ በኩል የህወሃት ቃል አቀባይ ጌታቸው ረዳ ዛሬ ባወጡት ትዊት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ወደ ግንባር የመዝመት ውሳኔ አጣጥለዋል።/ዘገባውን ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 25, 2023
መድኃኒትን የተላመደ ቲቢን በማስቆም ስርጭቱን መቆጣጠር
-
ማርች 24, 2023
የማርከስ ሳሙኤልስን “ባልትና በተርታ ማእድ በገበታ”
-
ማርች 24, 2023
የበጎ ፈቃድ ሐኪሞችን በማስመጣት የሕፃናትን ሥቃይ ያቃለለው ገባሬ ሠናዩ አስጎብኚ
-
ማርች 24, 2023
የውኃ አቅርቦትን የሚያዘልቅ ቴክኖሎጂ
-
ማርች 24, 2023
ዘንድሮ 240ሺሕ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ይወስዳሉ
-
ማርች 24, 2023
ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሀሪስ ወደ አፍሪካ ይጓዛሉ