አዲስ አበባ —
የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኖች ሹመትም አጽድቋል።በተለያዩ ዘገባዎች ሲጠቀስ የቆየው የሚኒስትሮች ሹም ሽር ግን በዛሬው ስብሰባ አልተካሄደም።አዋጆቹን በአስቸኳይ ማጽደቅ ያስፈለገበት ምክንያት አልተብራራም።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው