በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔ ጠርቷል


ፋይል- የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
ፋይል- የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

የዓመቱን ሥራ አጠናቆ ለእረፍት ከተበተነ ሦስት ሳምንት ያልሞላው የኢትዮጵያ ምክርቤት ለአስቸኳይ ስብሰባ ተጠርቷል።

በዚህ አስቸኳይ ስብሰባ የሚኒስትሮች ሹም ሽር እንደሚጠበቅ ሪፖርተር ጋዜጣ በዛሬው እትሙ አስነብቧል።

በሌላ በኩል ስብሰባው አዋጆችን ለማፅደቅ ነው ብለው የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለአስቸኳይ ጉባዔ ጠርቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:57 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG