አዲስ አበባ —
በዚህ አስቸኳይ ስብሰባ የሚኒስትሮች ሹም ሽር እንደሚጠበቅ ሪፖርተር ጋዜጣ በዛሬው እትሙ አስነብቧል።
በሌላ በኩል ስብሰባው አዋጆችን ለማፅደቅ ነው ብለው የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው