በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውን ሙስሊሞች የረመዳንን ጾም በጋራ ያፈጥራሉ


ኢትዮጵያውን ሙስሊሞች የረመዳንን ጾም በጋራ ያፈጥራሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:15 0:00

ኢትዮጵያውን ሙስሊሞች የረመዳንን ጾም በጋራ ያፈጥራሉ

በርካታ ቁጥር ያላቸውኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በረመዳን ፆም ዓመታዊ የታላቁን የጎዳና ላይ ኢፍጣር በጋራ ለማክበር አዲስ አበባ ላይ ተሰባስበዋል። ቅድመ ዝግጅቱ እስከመጭው ረቡዕ ድረስ የሚቆይ ሲሆን የማኅበረሰቡ አባላት አመሻሹ ላይ አብረው የሚቋደሱትን ምግብ በማፍጠር የረመዳንን የጋራ መንፈስ ያከብራሉ።

ዘገባው የአሶሽየትድ ፕሬስ ነው ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG