ዋሺንግተን ዲሲ —
ወደ ክልላችን የሚፈልሱት ኢትዮጵያውያን ቁጥር በእጅጉ ጨምሩዋል ይላሉ ፑንትላንድ ያሉ የሶማሊያ ባለሥልጣናት።
የቪኦኤዋ የሶማሊኛ አገልግሎት ዘጋቢ ፋዱሞ ያሲን ጃማ ዛሬ ቦሳሶ ከተማ ኢትዮጵያውያኑ የሚኖሩባቸውን መንደሮች ተዘዋውራ ጎብኝታ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ታቀርባለች።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ወደ ክልላችን የሚፈልሱት ኢትዮጵያውያን ቁጥር በእጅጉ ጨምሩዋል ይላሉ ፑንትላንድ ያሉ የሶማሊያ ባለሥልጣናት።
ወደ ክልላችን የሚፈልሱት ኢትዮጵያውያን ቁጥር በእጅጉ ጨምሩዋል ይላሉ ፑንትላንድ ያሉ የሶማሊያ ባለሥልጣናት።
የቪኦኤዋ የሶማሊኛ አገልግሎት ዘጋቢ ፋዱሞ ያሲን ጃማ ዛሬ ቦሳሶ ከተማ ኢትዮጵያውያኑ የሚኖሩባቸውን መንደሮች ተዘዋውራ ጎብኝታ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ታቀርባለች።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ