No media source currently available
የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ወደ ሀገራቸው የመለሰው የኮሮናወረርሽኝ ከተከስተ በኋላ ከፍ ባለ ቁጥር በየመን በኩል የገቡትን ስደተኞች መሆኑን በዚያ የሚገኙት የኢትዮጵያ አምባሳደር ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።