በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለማቀፍ የኢትዮጵያውያን ጋራ ግብረኃይል የኢኮኖሚ ማዕቀብ ጥሪ


 World Currency
World Currency

"ዓለማቀፍ የኢትዮጵያውያን የጋራ ግብረኃይል" የተባለው ቡድን ለኢትዮጵያውያን ባቀረበው የኢኮኖሚ ማዕቀብ ጥሪ ወደ ህወሓት አካውንት በሬሚታንስ ወይም በሀዋላ መልክ የሚገባውን የውጭ ምንዛሪ ለማቆም እንደሆነ አመልክቷል።

"ዓለማቀፍ የኢትዮጵያውያን የጋራ ግብረኃይል" የተባለው ቡድን ለኢትዮጵያውያን ባቀረበው የኢኮኖሚ ማዕቀብ ጥሪ ወደ ህወሓት አካውንት በሬሚታንስ ወይም በሀዋላ መልክ የሚገባውን የውጭ ምንዛሪ ለማቆም እንደሆነ አመልክቷል።

ከግብረ ኃይሉ አስተባባሪዎች አንዱ አቶ ፋሲካ ጌታነህንና ከኤድመንተን ካናዳ ኢኮኖሚስቱ ዶ/ር ሸራው አዲሉን ነበሩ እንግዶቻችን።

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

ዓለማቀፍ የኢትዮጵያውያን ጋራ ግብረኃይል የኢኮኖሚ ማዕቀብ ጥሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:11 0:00
ዓለማቀፍ የኢትዮጵያውያን ጋራ ግብረኃይል የኢኮኖሚ ማዕቀብ ጥሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:46 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG