በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለሥራ ወደውጭ ስለሚጓዙ ኢትዮጵያዊያን - ለጥያቄዎ መልስ


ኢትዮጵያዊያኑ ለውጭ ሥራ ሥልጠና ሲወስዱ - ፎቶ አዲስ ፎርቹን
ኢትዮጵያዊያኑ ለውጭ ሥራ ሥልጠና ሲወስዱ - ፎቶ አዲስ ፎርቹን



please wait

No media source currently available

0:00 0:29:21 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ባለፈው ዓመት ብቻ 30 ሺህ የሚሆኑ ኢትየጵያዊያን በሕገወጥ አዘዋዋሪዎች ሥራ ፍለጋ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ እንደነጎዱ ዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት - አይኦኤም ገልጿል፡፡

ወጣቶች፣ ሴቶች፣ ቤተሰቦች ንብረታቸውን በሕገወጥ ሁኔታ ድንበር ለሚያሻግሯቸው ወንጀለኛ ግለሰቦች ካስረከቡም በኋላ በየደረሱበት ዝርፊያና እንግልት እንደሚፈፀምባቸው፣ ሥራ የማያገኙበትም ሁኔታ እንዳለ በተደጋጋሚ ይሰማል፡፡

ኢትዮጵያዊያንን በሕጋዊ መንገድ ለሥራ ወደውጭ መላክን ዓላማው ያደረገው ወደ 350 አባል ድርጅቶች ያሉት የውጭ ሥራ ሥምሪት አገልግሎት ሰጭ ኤጀንሲ በሃገሪቱ ተመሥርቶ እየተንቀሣቀሰ ነው፡፡

የዚህ ማኅበር ሰብሳቢ አቶ መዝገቡ አሰፋ ይባላሉ፡፡ በአድማጮች ለተነሱ ጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG