በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች ግጭት የሞቱት እና የተፈናቀሉት ሰዎች ቁጥር እየተጣራ ነው
በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ ሥፍራዎች በተፈጠረው ግጭት ሳቢያ የሞቱትም የተፈናቀሉት ሰዎች ትክክለኛ ቁጥር እየተጣራ እንደሆነ የመንግሥት ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ አስታወቁ፡፡ ዛሬ ለውጭ ሀገር ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንደገለፁት አሁን ያለው የፀጥታ ሁኔታ ፈፅሞ ከግጭት የነፃ እንዳልሆነና አንዳንድ የታጠቁ ኃይሎችም ፀጥታውን ለማደፍረስ እንደሚንቀሳቀሱ ነው የተናገሩ፡፡ የእሬቻ በዓል በሰላም እንዲከበርም በቂ ዝግጅት እንደተከናወነ፣ ገልፀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ