በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች ግጭት የሞቱት እና የተፈናቀሉት ሰዎች ቁጥር እየተጣራ ነው
በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ ሥፍራዎች በተፈጠረው ግጭት ሳቢያ የሞቱትም የተፈናቀሉት ሰዎች ትክክለኛ ቁጥር እየተጣራ እንደሆነ የመንግሥት ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ አስታወቁ፡፡ ዛሬ ለውጭ ሀገር ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንደገለፁት አሁን ያለው የፀጥታ ሁኔታ ፈፅሞ ከግጭት የነፃ እንዳልሆነና አንዳንድ የታጠቁ ኃይሎችም ፀጥታውን ለማደፍረስ እንደሚንቀሳቀሱ ነው የተናገሩ፡፡ የእሬቻ በዓል በሰላም እንዲከበርም በቂ ዝግጅት እንደተከናወነ፣ ገልፀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 06, 2022
ለበጎ አድራጎት የተሰባሰቡ የድሬደዋ ልጆችና ወዳጆች በዩናይትድ ስቴትስ
-
ጁላይ 06, 2022
በሶማሊያ በከባድ የተመጣጠነ ምግብ ዕጥረት ቢያንስ አምስት መቶ ህፃናት ሞቱ
-
ጁላይ 06, 2022
አሽከርካሪዎች በነዳጅ እጥረት መማረራቸውን ገለፁ
-
ጁላይ 06, 2022
የቡና ገለባን ወደ አማራጭ ኃይል የቀየረው የወጣቶች ፈጠራ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ