በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግሥት አይሲል “ኢትዮጵያዊያንን ገደልኩ” ስለማለቱ …


የኢትዮጵያ መንግሥት አይሲል “ኢትዮጵያዊያንን ገደልኩ” ስለማለቱ …
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

እሥላማዊ መንግሥት ነኝ የሚለው የሁከትና የሽብር ቡድን “ኢትዮጵያዊያንን ገድያለሁ” ስለማለቱ “ዝርዝር መረጃ ባይኖረንም “የኢትዮጵያዊያንን ልብ የሚሠብርና እጅግ የሚያሳዝን ድርጊት ነው” ሲሉ የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊው አቶ ጌታቸው ረዳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG