ዋሽንግተን —
ከዚህ ውሳኔ የደረሱትም፥ “የመንግሥት ኃይሎች በኦሮሞና አማራ ክልሎች ተቃዋሚ ሰልፈኞች ላይ ግድያ ተፈጽሞ ቤተሰቦቻቸው ሃዘን ተቀምጠው ሳለ የእኛ ዳንኪራ መርገጥ ሞራላዊ ባለመሆኑ ነው” ሲሉ አስረድተዋል።
አርቲስቶቹ የኢትዮጵያ ሃዘን የኛ የልጆቿም ጭምር ነው ይላሉ።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።