በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊያን አርቲስቶች የዘመን መለወጫ ዝግጅቶቻቸውን እየሰረዙ ነው


አርቲስት ቤትልሄም በቀለ
አርቲስት ቤትልሄም በቀለ

ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች በየዓመቱ የዘመን መለወጫን በዓል ምክንያት በማድረግ በተለያዩ የዓለም ከተሞች በዋዜማው የሚያዘጋጁትን የሙዚቃ ድግስ እየሰረዙ መሆናቸውን አስታውቀዋል።

ከዚህ ውሳኔ የደረሱትም፥ “የመንግሥት ኃይሎች በኦሮሞና አማራ ክልሎች ተቃዋሚ ሰልፈኞች ላይ ግድያ ተፈጽሞ ቤተሰቦቻቸው ሃዘን ተቀምጠው ሳለ የእኛ ዳንኪራ መርገጥ ሞራላዊ ባለመሆኑ ነው” ሲሉ አስረድተዋል።​

አርቲስቶቹ የኢትዮጵያ ሃዘን የኛ የልጆቿም ጭምር ነው ይላሉ።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ኢትዮጵያዊያን አርቲስቶች ለዘመን መለወጫ በዓል የዘጋጁትን የሙዚቃ በዓል እየሰረዙ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:53 0:00

XS
SM
MD
LG