በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከግማሽ ቢሊዮን በላይ ብር አተረፍኩ - ፀረ-ሙስና ኮሚሽን


አቶ አሊ ሱሌይማን - የኢትዮጵያ ፌደራል ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽነር
አቶ አሊ ሱሌይማን - የኢትዮጵያ ፌደራል ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽነር

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:17 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌደራሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ባለፉት ስምንት ወራት ውስጥ ከግዥ ጋር በተያያዘ ብቻ መንግሥት ሊያጣ የነበረውን ከስድስ መቶ ሚሊዮን በላይ ብር ማዳኑን ገለፀ፡፡

የተሻለ ደመወዝ ፍለጋ ከኮሚሽኑ የሚፈልሰው የሰው ኃይል የገጠመው ከባድ ችግር እንደሆነም ኮሚሽነሩ አቶ አሊ ሱሌይማን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቀዋል፡፡

ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG