በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ በግጭትና የተፈጥሮ አደጋ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሕፃናት ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ


አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

በኢትዮጵያ፥ በግጭት፣ በድርቅ እና በሌሎችም ምክንያቶች፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሕፃናት፣ ክትባት አለመጀመራቸውንና ጀምረው ማቋረጣቸውንየጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

የጤና ሚኒስቴር ደ’ኤታው ዶር. ደረጄ ዱጉማ፣ ትላንት ረቡዕ በሰጡት መግለጫ፣ ሕፃናቱን ተደራሽ ለማድረግ የዐሥር ቀናት የክትባት ዘመቻ መጀመሩን አስታውቀዋል፡፡

የአፋር ክልል የጤና ቢሮም፣ ያልተከተቡ ሕፃናት ለተለያዩ የጤና እክሎች መዳረጋቸውን ጠቅሶ፣ በክትባት ዘመቻው 78ሺሕ ሕፃናትን ለማስከተብ ማቀዱን አመልክቷል፡፡

የዓለም ጤና ድርጅትም በኢትዮጵያ የተጀመረውን የክትባት ዘመቻ እንደሚደግፍ ገልጿል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG