በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጎዳና የወደቁ እናቶች እና ጨቅላ ልጆቻቸው የሚታረሱበት የበጎ አድራጎት ተቋም


ጎዳና የወደቁ እናቶች እና ጨቅላ ልጆቻቸው የሚታረሱበት የበጎ አድራጎት ተቋም
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:48 0:00

ጎዳና የወደቁ እናቶች እና ጨቅላ ልጆቻቸው የሚታረሱበት የበጎ አድራጎት ተቋም

በ2013 ዓ.ም. የተቋቋመው “የአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን”፣ የኑሮ ዕጣ ፈንታቸው ከሆስፒታል ወደ ጎዳና የሆኑ እናቶችን አስጠግቶ ይረዳል፡፡ እስከ አሁን ከ160 በላይ እናቶችን የረዳው አገር በቀል ፋውንዴሽኑ፣ ወላዶችን ከጨቅላ ልጆቻቸው ጋራ ለስድስት ወራት በአራስ ቤቱ ካቆየ በኋላ በዘላቂነት እንዲቋቋሙም ድጋፍ ያደርጋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG