የሃብት ምዝበራን ለመከላከል ያስችላል የተባለለትና ከከፍተኛ ባለሥልጣናት እስከ ዝቅተኛ የመንግሥት ሰራተኞች ሃብታቸውን እንዲያስመዘግቡ የሚደረግበት የኤሌክትሮኒክስ ምዝገባ ሥርዓት መጀመሩን የፌዴራሉ ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ካለፈው ጥር ወር ጀምሮ በመዲናዋ አዲስ አበባ በተደረገ የኤሌክተሮኒክስ የሃብት ምዝገባ ሥርዓት ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮችን ጨምሮ ከ50ሽህ በላይ ሰዎች ሃብታቸውን አስመዝግበዋል ተብሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የጥንታዊው የብራና ዝግጅት እና ሥራዎች ፍላጎት በኢትዮጵያ እያንሰራራ ነው
-
ኤፕሪል 25, 2024
በወላይታ ዞን የመምህራን ደመወዝ ባለመከፈሉ ትምህርት መቋረጡ ተገለጸ
-
ኤፕሪል 25, 2024
የኬንያ መንግሥት በአድማ የተሳተፉ ዶክተሮችን ደሞዝ ሊያቆም እንደሚችል ዛተ
-
ኤፕሪል 25, 2024
የብሔራዊ ደኅንነት ምክር ቤት መግለጫ እና የህወሓት ምላሽ
-
ኤፕሪል 25, 2024
ዐቃቤ ሕግ የሽብር ተከሳሾችን ክስ እንዲያሻሽል በተሰጠው ብይን ላይ አቤቱታ አቀረበ
-
ኤፕሪል 25, 2024
በእስቴ ወረዳ አጎና ቀበሌ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ