የሃብት ምዝበራን ለመከላከል ያስችላል የተባለለትና ከከፍተኛ ባለሥልጣናት እስከ ዝቅተኛ የመንግሥት ሰራተኞች ሃብታቸውን እንዲያስመዘግቡ የሚደረግበት የኤሌክትሮኒክስ ምዝገባ ሥርዓት መጀመሩን የፌዴራሉ ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ካለፈው ጥር ወር ጀምሮ በመዲናዋ አዲስ አበባ በተደረገ የኤሌክተሮኒክስ የሃብት ምዝገባ ሥርዓት ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮችን ጨምሮ ከ50ሽህ በላይ ሰዎች ሃብታቸውን አስመዝግበዋል ተብሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ