የሃብት ምዝበራን ለመከላከል ያስችላል የተባለለትና ከከፍተኛ ባለሥልጣናት እስከ ዝቅተኛ የመንግሥት ሰራተኞች ሃብታቸውን እንዲያስመዘግቡ የሚደረግበት የኤሌክትሮኒክስ ምዝገባ ሥርዓት መጀመሩን የፌዴራሉ ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ካለፈው ጥር ወር ጀምሮ በመዲናዋ አዲስ አበባ በተደረገ የኤሌክተሮኒክስ የሃብት ምዝገባ ሥርዓት ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮችን ጨምሮ ከ50ሽህ በላይ ሰዎች ሃብታቸውን አስመዝግበዋል ተብሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች