በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግጭት - የኃይል ጥቃት እና የሰላም መንገዶች


ፎቶ ፋይል:- የትነበርሽ ንጉሴ
ፎቶ ፋይል:- የትነበርሽ ንጉሴ

“ሁላችንንም ተሸክማን የምታድር አገራችንን እንዳናጣት አንዱ አንዱ ላይ ነግሶ ለመታየት ከሚደረግ ሩጫ ተቆጥበን፤ ሁላችንም ዝቅ ብለን አገራችንን ከፍ ማድረግ የምንችልበት፤ የጋራ ታሪክ የምንጽፍበት፤ የጋራ ሃዘን ታሪካችንን ምዕራፎች የምንዘጋባቸው መንገዶች መጀመር አለብን።” የትነበርሽ ንጉሴ - የእርቀ ሰላም ኮምሽን ምክትል ሰብሳቢ።ኮምሽን ምክትል ሰብሳቢ።

ግጭት - የኃይል ጥቃት እና የሰላም መንገዶች - ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:08 0:00

ክፍል ሁለት

የበርካታ ኢትዮጵያውያን ሕይወት በጠፋበት የሰሞኑ የተለያዩ የኦሮምያ ከተሞች የተቀሰቀሰ ቀውስና ሁነኛ መላዎቹ ዙሪያ ከእርቀ ሰላም ኮምሽን ምክትል ሰብሳቢዋ የትነበርሽ ንጉሴ ጋር የተካሄደ ውይይት ነው።

የውይይቱን የመጀመሪያ ክፍል ከዚህ ያዳምጡ።

ግጭት - የኃይል ጥቃት እና የሰላም መንገዶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:44 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG