በሥምምነት ሥነ ስርዓቱ ላይ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ ጄኮብሰን የተገኙ ሲሆን፣ ስምምነቱ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አስተዋጽኦ ያለው ጥናት እንዲደረግ ከማስቻል ባለፈ በሃገራቱ መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንደሚያጠናክርም ተገልጿል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
የመጀመሪያው ጥቁር የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስትር የአፍሪቃ ጉብኝት
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
ሰባት የሪፐብሊካን ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ሁለተኛ ዙር ክርክራቸውን አደረጉ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በመቐለ የጮምዓ መስቀል በዓል ከሦስት ዓመት መታጎል በኋላ በድምቀት ተከበረ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በርዳታ አቅርቦት የቀበሌ መታወቂያ ጥያቄ ላይ ተፈናቃዮች ቅሬታ እያሰሙ ነው
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፖለቲካዊ ውይይት በአፋጣኝ እንዲጀመር ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በጋምቤላ ክልል ጎርፍ አሁንም ሰዎችን እያፈናቀለ እንደኾነ ተገለጸ