በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያና አሜሪካ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ እያካሄዱ ናቸው


ኢትዮጵያና አሜሪካ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ እያካሄዱ
ኢትዮጵያና አሜሪካ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ እያካሄዱ

ኢትዮጵያና አሜሪካ በምስራቅ ኢትዮጵያ ሁርሶ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ጥምር ወታደራዊ ልምምድ እያካሄዱ መሆናቸው ተገለፀ፡፡

ልምምዱ ለ16 ቀናት የሚቆዬውና ወታደራዊ ህክምናን ያካተተው የሁለቱ ሃገራት ጥምር ልምምድ አካል ነው ተብሏል፡፡ ዓላማውም በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ጦርን/ አሚሶምን ለማጠናከር ነው ተብሏል፡፡

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያና አሜሪካ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ እያካሄዱ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00
ኢትዮጵያና አሜሪካ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ እያካሄዱ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:07 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG