ድሬዳዋ —
ልምምዱ ለ16 ቀናት የሚቆዬውና ወታደራዊ ህክምናን ያካተተው የሁለቱ ሃገራት ጥምር ልምምድ አካል ነው ተብሏል፡፡ ዓላማውም በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ጦርን/ አሚሶምን ለማጠናከር ነው ተብሏል፡፡
ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ኢትዮጵያና አሜሪካ በምስራቅ ኢትዮጵያ ሁርሶ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ጥምር ወታደራዊ ልምምድ እያካሄዱ መሆናቸው ተገለፀ፡፡
ልምምዱ ለ16 ቀናት የሚቆዬውና ወታደራዊ ህክምናን ያካተተው የሁለቱ ሃገራት ጥምር ልምምድ አካል ነው ተብሏል፡፡ ዓላማውም በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ጦርን/ አሚሶምን ለማጠናከር ነው ተብሏል፡፡
ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ