በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ በሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ውስጥ - የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽኗ እና የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ


አምባሣደር ጥሩነህ ዜና - የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር /የፎቶ ምንጭ - ፋይል/
አምባሣደር ጥሩነህ ዜና - የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር /የፎቶ ምንጭ - ፋይል/

በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት መመረጥ ላይ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነሯ እና የሰመጉ ዳይሬክተር ለቪኦኤ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡




please wait

No media source currently available

0:00 0:13:16 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን

የኢትዮጵያ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነት መመረጥ ካስመዘገበቻቸው የምጣኔ ኃብት እና ማኅበራዊ ስኬቶች በአካባቢውና በምክር ቤቱ ምሥረታ ላይም ከተጫወተቻቸው ሚናዎቿ ጋር የተያያዙ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አምባሣደር ጥሩነህ ዜና አስታውቀዋል፡፡

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ
የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ

በሌላ በኩል ደግሞ ምርጫው በወቅቱ ያስደነገጠው መሆኑንና ምናልባትም ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች አያያዟን እንድታሻሽል ግፊት ማሣደሪያ አጋጣሚ ሊሆንም እንደሚችል የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ዋና ዳይሬክተር አቶ እንዳልካቸው ሞላ አመልክተዋል፡፡

ዝርዝሩን ከዘገባው ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG