በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ በተመድ አባልነት የቆየችበት ጊዜ ፍሬያማ ነበር ተባለ

አቶ መለስ አለም
አቶ መለስ አለም

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በተለዋጭ አባልነት የቆየችበት ጊዜ ፍሬያማ እንደነበረ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በተለዋጭ አባልነት የቆየችበት ጊዜ ፍሬያማ እንደነበረ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

በተባበሩት መንግሥታት የሰላም ማስከበር ስምሪቶች አሰራር ላይም ከፍተኛ ለውጥ እንዲገኝ አስተዋፅዖ ማድረጓም የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ገልፀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኢትዮጵያ በተመድ አባልነት የቆየችበት ጊዜ ፍሬያማ ነበር ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:25 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG