በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድነት አዲስ መሪ መረጠ


ግዛቸው ሺፈራው (ኢንጂነር)፤ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ሊቀመንበር
ግዛቸው ሺፈራው (ኢንጂነር)፤ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ሊቀመንበር




አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ
አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:05 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ ሊቀ-መንበር መርጧል።

አዲሱ ሊቀ-መንበር አቶ ግዛቸው ሺፈራው አንድነትን ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር በማዋሃድ ጠንካራ ሀገርአቀፍ ፓርቲ ለማደራጀትና ከኢሕአዴግ ጋር ለመደራደር የተለየ ሙከራ እንደሚያደርጉም ጠቁመዋል።

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ ሊቀ-መንበር ዶክተር ነጋሦ ጊዳዳ ደግሞ አሁን ያለው የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት ድንገተኛ ለውጥ ቢያደርግ ሁኔታውን የሚመጥን አካሄድ ለመቀየስ አንድነት ዝግጅት እንዲያደርግ አሳስበዋል።

ከዚህ ጋር የተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡
XS
SM
MD
LG