አዲስ አበባ —
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ ሊቀ-መንበር መርጧል።
አዲሱ ሊቀ-መንበር አቶ ግዛቸው ሺፈራው አንድነትን ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር በማዋሃድ ጠንካራ ሀገርአቀፍ ፓርቲ ለማደራጀትና ከኢሕአዴግ ጋር ለመደራደር የተለየ ሙከራ እንደሚያደርጉም ጠቁመዋል።
የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ ሊቀ-መንበር ዶክተር ነጋሦ ጊዳዳ ደግሞ አሁን ያለው የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት ድንገተኛ ለውጥ ቢያደርግ ሁኔታውን የሚመጥን አካሄድ ለመቀየስ አንድነት ዝግጅት እንዲያደርግ አሳስበዋል።
ከዚህ ጋር የተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ ሊቀ-መንበር መርጧል።
አዲሱ ሊቀ-መንበር አቶ ግዛቸው ሺፈራው አንድነትን ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር በማዋሃድ ጠንካራ ሀገርአቀፍ ፓርቲ ለማደራጀትና ከኢሕአዴግ ጋር ለመደራደር የተለየ ሙከራ እንደሚያደርጉም ጠቁመዋል።
የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ ሊቀ-መንበር ዶክተር ነጋሦ ጊዳዳ ደግሞ አሁን ያለው የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት ድንገተኛ ለውጥ ቢያደርግ ሁኔታውን የሚመጥን አካሄድ ለመቀየስ አንድነት ዝግጅት እንዲያደርግ አሳስበዋል።
ከዚህ ጋር የተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡