በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቱኒሲያ የባህር ወደብ አቅራቢያ ስደተኞችን የጫነ አነስተኛ ጀልባ ሰመጠ


በቱኒሲያ የባህር ወደብ አቅራቢያ ስደተኞችን የጫነ አነስተኛ ጀልባ ሰመጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00

ትላንት ማምሻውን ከቱኒሲያ የባህር ወደብ አምስት ማይል ርቀት እንደተጓዘ ነው 180 ፍልሰተኞችን የጫነው ጀልባ የሰመጠው። እስከአሁን በጀልባዋ ተሳፍረው ከነበሩት ውስጥ 68ቱ ከሞት ተርፈዋል። 60 ፍልሰተኞች አስክሬን ተገኝቷል። የተቀሩት 52 ስደተኞችን ማፈላለጉ ቀጥሏል።

XS
SM
MD
LG