በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህወሓት ይዟቸው የነበሩ በርካታ ቦታዎች መለቀቃቸውን መንግሥት አስታወቀ


ህወሓት ይዟቸው የነበሩ በርካታ ቦታዎች መለቀቃቸውን መንግሥት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

ህወሓት ይዟቸው የነበሩ በርካታ ቦታዎች መለቀቃቸውን መንግሥት አስታወቀ

የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊትና ልዩ ልዩ የፀጥታ ኃይሎች መንግሥት በአሸባሪነት በፈረጀው ህወሓት ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር የነበሩ ብዙ ቦታዎች በጥቂት ቀናት ማስለቀቃቸውን የመንግሥት አገልግሎት ሚኒስትሩ ይፋ አደረጉ።

ሚኒስትሩ የማጥቃቱ እርምጃ መቀጠሉንም ተናግረዋል። ህወሓት በበኩሉ “መንግሥት በሲቪል ቦታዎች ላይ ያነጣጠረ ጉዳት አድርሷል” ሲል ከሷል።

XS
SM
MD
LG