አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊትና ልዩ ልዩ የፀጥታ ኃይሎች መንግሥት በአሸባሪነት በፈረጀው ህወሓት ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር የነበሩ ብዙ ቦታዎች በጥቂት ቀናት ማስለቀቃቸውን የመንግሥት አገልግሎት ሚኒስትሩ ይፋ አደረጉ።
ሚኒስትሩ የማጥቃቱ እርምጃ መቀጠሉንም ተናግረዋል። ህወሓት በበኩሉ “መንግሥት በሲቪል ቦታዎች ላይ ያነጣጠረ ጉዳት አድርሷል” ሲል ከሷል።
የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊትና ልዩ ልዩ የፀጥታ ኃይሎች መንግሥት በአሸባሪነት በፈረጀው ህወሓት ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር የነበሩ ብዙ ቦታዎች በጥቂት ቀናት ማስለቀቃቸውን የመንግሥት አገልግሎት ሚኒስትሩ ይፋ አደረጉ።
ሚኒስትሩ የማጥቃቱ እርምጃ መቀጠሉንም ተናግረዋል። ህወሓት በበኩሉ “መንግሥት በሲቪል ቦታዎች ላይ ያነጣጠረ ጉዳት አድርሷል” ሲል ከሷል።