አዲስ አበባ —
የታላላቅ ዓለምአቀፍ ኩባንያዎች ስራ አስፈጻሚዎች በአዲስ አበባ የሚሰባሰቡት ሁልጊዜ አይደለም ብለዋል በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኤነርጂ ጥናትና ክትትል ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ ሳህሌ ታምሩ።
እስክንድር ፍሬዉ ተከታዮን ዘገባ ልኳል። ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው