በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቴሌኮም አገልግሎት የሚሰጡ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ


አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/
አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/

ሁለት የቴሌኮም አገልግሎት የሚሰጡ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች የኢትዮጵያን የቴሌኮም ገበያ በቅርቡ እንደሚቀላቀሉ ተነገረ። ከእነዚህ የአገልግሎት መስጫ የሥራ ፈቃድ ሽያጭ መንግሥት ብዙ ቢሊዬን የአሜሪካ ዶላር እንደሚጠብቅም አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን አስታወቁ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የቴሌኮም አገልግሎት የሚሰጡ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:45 0:00


XS
SM
MD
LG