በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን


ካርቱም
ካርቱም

በሱዳን ለበርካታ ዓመታት የኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊን የሀገሩ የፀጥታ ኃይሎች ንብረቶቻቸውን እየቀሟቸው እንደሆነ ተናገሩ። በተለይ በካርቱም ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያዊያን ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ በባጃጅ የመጓጓዣ አገልግሎት ከሚሰጡ ኢትዮጵያዊያን የሀገሩ ፀጥታ ኃይል ወደ አንድ መቶ የሚገመት ባጃጆችን ያለ በቂ ምክንያት ወስዶባቸዋል ብለዋል።

ኢትዮጵያዊያኑ እርምጃዉ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያንን ብቻ ያነጣጠረ መሆኑን ገልፀዋል። ካርቱም የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምላሽ ሰጥተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:04 0:00


XS
SM
MD
LG