በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምባሳደር መሃመድ ድሪር ከቪኦኤ ጋር


አምባሳደር መሃመድ ድሪር
አምባሳደር መሃመድ ድሪር

ሱዳንን እየመሩ ያሉት የጦር አዛዦችና ተቃዋሚዎቹ፣ ዛሬ የሰላም ሥምምነት ተፈራረመዋል፡፡

ምርጫ እስከሚያካሄዱ ጊዜ ድረስ የጋራ ወታደራዊና የሲቪል ምክር ቤር እንዴት ይቋቋም በሚለው ዝርዝር ላይ እንደተደራደሩ ነው የተገለፀው፡፡

ዝርዝሩን በተመለከተ ኢትዮጵያን ወከለው ከአፍሪካ ህብረት ጋር ሁለቱን የሱዳን ወገኖች ከሚያደረድሩት አምባሳደር መሃመድ ድሪር ጋር ዘጋቢያችን እስክንድር ፍሬው ቆይታ አድርጓል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አምባሳደር መሃመድ ድሪር ከቪኦኤ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG