በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መንግሥት በታገቱ ተማሪዎች ዙሪያ እየሰጠ ያለው መረጃ የተጣራ አይደለም - አዴሃን


መንግሥት በታገቱ ተማሪዎች ዙሪያ እየሰጠ ያለው መረጃ የተጣራ አይደለም - አዴሃን
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00

መንግሥት በታገቱ ተማሪዎች ዙሪያ እየሰጠ ያለው መረጃ የተጣራ አይደለም ሲል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ሃይል ንቅናቄ (አዴሃን )ገለጸ። ከታጋቾቹ ቤተሰቦች እና ከመንግሥት የሚወጣው መረጃ እርስ በርሱ የሚስማማ እንዳልሆነ ነው ንቅናቄው ያስታወቀ።

XS
SM
MD
LG