በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ በጠፈር ጉዳይ ስምምነት ፈረመች


የኢትዮጵያ የጠፈር ሣይንስ ማኅበረሰብ
የኢትዮጵያ የጠፈር ሣይንስ ማኅበረሰብ



አቶ ተፈራ ዋልዋ - የኢትዮጵያ የጠፈር ሣይንስ ማኅበረሰብ የቦርድ ሰብሳቢ
አቶ ተፈራ ዋልዋ - የኢትዮጵያ የጠፈር ሣይንስ ማኅበረሰብ የቦርድ ሰብሳቢ

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:35 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በሕዋ ሣይንስ ዘርፍ የሚሠራው የሥነ ፈለክ ኅብረት አሥራ አራት አገሮችን የሚያስተባብር ፅሕፈት ቤት አዲስ አበባ ላይ ለመክፈት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ስምምነት ተፈራርሟል።

የፅሕፈት ቤቱ አዲስ አበባ ላይ መከፈት ኢትዮጵያን ይበልጥ ተጠቃሚ ሊያደርግ እንደሚችል የኢትዮጵያ የጠፈር ሣይንስ ማኅበረሰብ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተፈራ ዋልዋ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG