በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ሁኔታ፣ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ መንግሥት


ደቡብ ሱዳን ውስጥ የሚገኙ የተባበሩት መንግሥታት ግቢዎች በሺሆች ለሚቆጠሩ ተፈናቃዮች መጠለያ ሆነዋል
ደቡብ ሱዳን ውስጥ የሚገኙ የተባበሩት መንግሥታት ግቢዎች በሺሆች ለሚቆጠሩ ተፈናቃዮች መጠለያ ሆነዋል



አምባሣደር ዲና ሙፍቲ፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
አምባሣደር ዲና ሙፍቲ፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በደቡብ ሱዳን ውጥረቱ ቀጥሎ በዛሬው ዕለት ይፋ የሆኑ ዘገባዎች እንዳመለከቱት የምክትል ፕሬዚደንቱ ሪያክ ማቻር ታማኝ ወታደሮች የጆንግሌይ ስቴት ዋና ከተማ ቦርን ለመቆጣጠር እየተንቀሳቀሱ መሆናቸው ተሰምቷል።

ውጥረቱ በነዋሪው ሕዝብ ላይ የሚያስከትለው አሉታዊ ተፅዕኖም ቀላል አይሆንም እየተባለ ነው።

በዚህ ሁኔታ ውስጥ እዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ለማውጣት መንግሥት ምን እያደረገ ነው?

ዘጋቢያችን እእስክንድ ፍሬው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሣደር ዲና ሙፍቲን አነጋግሯል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG