በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቁጫ ሕይወት የጠየቀ ግጭት መፈጠሩ ተሰማ


ደቡብ ኢትዮጵያ ከፊል ዞኖችና ወረዳዎች፤ ጋሞ ጎፋ
ደቡብ ኢትዮጵያ ከፊል ዞኖችና ወረዳዎች፤ ጋሞ ጎፋ



please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ከቁጫ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ ጋር ተያይዞ በተፈጠረ ግጭት የአንድ ሰው ሕይወት ማለፉን እና ጥቂት የማይባሉ ሰዎች መቁሰላቸውን ምንጮች ገልፀዋል፡፡

የተዘጉ ትምርት ቤቶችም እንዳልተከፈቱ ታውቋል፡፡

ቅዳሜ ዕለት ተገደሉ የተባሉ የአንድ የአካባቢው ሰው አስከሬንም እንዳልተቀበረ ቪኦኤን በስልክ ያነጋገሩ ገልፀዋል፡፡

የወረዳው ባለሥልጣናት ለቪኦኤ ምላሽ አልሰጡም፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG