በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሰላም ማስከበር በሚኖራት ሚና ላይ ስምምነት መደረሱን ገለጸች


ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሰላም ማስከበር በሚኖራት ሚና ላይ ስምምነት መደረሱን ገለጸች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:24 0:00

ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሰላም ማስከበር በሚኖራት ሚና ላይ ስምምነት መደረሱን ገለጸች

የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ለሶማሊያ ሰላም መረጋገጥ በሚኖረው ሚና ላይ፣ በሁለቱ ሀገራት መንግሥታት መካከል ስምምነት መደረሱን ኢትዮጵያ ገለጸች።

የሁለቱ አገራት መሪዎች፣ በሰላም ማስከበሩ ሒደት ኢትዮጵያ በሚኖራት ሚና ላይ እንዲሁም አምባሳደሮችን ዳግም ከመሾም ጀምሮ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ወደነበረበት ለመመለስ መስማማታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG