በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማኅበራዊ መገናኛዎች መዘጋት የበይነ መረብ ግብይት አስተጓጎለ


የማኅበራዊ መገናኛዎች መዘጋት የበይነ መረብ ግብይት አስተጓጎለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00

የማኅበራዊ መገናኛዎች መዘጋት የበይነ መረብ ግብይት አስተጓጎለ

በኢትዮጵያ አንዳንድ የማኅበራዊ ሚድያ መገናኛዎች መዘጋታቸው የበይነ መረብ ግብይቱን እንደጎዳው አንድ የዘርፉ ባለሙያ ገለፁ፡፡

የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ኢትዮጵያ የተባለው ማሕበር ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ባህሩ ዘይኑ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት፣ የማኅበራዊ ሚድያ መገናኛዎቹ መዘጋት፣ ቀደም ሲል በመነቃቃት ላይ የነበረው የበይነ መረብ ግብይት እንዲቀዛቀዝ ያደረገ ሲሆን፤ ሁኔታው በኢኮኖሚው ላይም አሉታዊ ተፅዕኖ አለው ብለዋል፡፡

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በበኩሉ፣ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን መዝጋት የህብረተሰቡን መረጃ የማግኘት መብት እና ሀሳብን የመግለፅ ነፃነትን የሚጋፋ ተግባር ስለሆነ ገደቡ መነሳት አለበት ብሏል።

የዘገባውን ሙሉ ይዘት ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG