በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተለያዩ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ


የተለያዩ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:32 0:00

በ2012 ሩብ ዓመት 190 የተለያዩ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎች እና 62 ሽህ ጥይቶች መያዛቸው ተሰማ ። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን እንደ አስታወቀው ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎቹ ወደ አዲስ አበባ ሊገቡ ሲል ነው የተያዙት ብለዋል።

XS
SM
MD
LG