በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ዛሬ መጀመሩን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ  


የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ዛሬ መጀመሩን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ  
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:20 0:00

የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ዛሬ መጀመሩን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ  

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮ ቴሌኮምን 10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል አስጀምረዋል ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአክሲዮን ሽያጭ ማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፣ በቀጣይነት ኢትዮቴሌኮምን ጨምሮ የሌሎች ኩባንያዎች የድርሻ ሽያጭ እንደሚቀጥልም ጠቁመዋል፡፡

የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ፣ ለህዝብ የሚሸጠው በድምሩ ወደ 30 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያለውን 100 ሚሊዮን አክሲዮን እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ የአንድ አክሲዮን ዋጋ 300 ብር ሲሆን፣ መግዛት የሚቻለው ከ33 እስከ 3 ሺህ 333 እንደሆነም አስታውቀዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG