በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግሥት አሸባሪዎች ያዝኩ አለ


የኢትዮጵያ መንግሥት አሸባሪዎች ያዝኩ አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከኤርትራ ተላኩ ያላቸውን አሸባሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉንና ሊያመልጡ የሞክሩትንም መግደሉን የኢትዮጽያ መንግሥት አስታወቀ። በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሰዎች ዜግነት ግን አልተገለጸም። ይህ ዜና አስከተጠናቀረ ድረስ የኤርትራ መንግሥት በጉዳዩ ላይ የሰጠው አስተይየት የለም። የድምጽ ፋይሉን በመጫን የአስክንድርን አጭር ዘገባ ያድምጡ።

XS
SM
MD
LG