በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ሻንጣችንን ተሸክመን ሜዳ ላይ ወድቀናል" ትኬት ቆርጠው መንገዳቸውን የሚጠባበቁ ተመላሾች


"ሻንጣችንን ተሸክመን ሜዳ ላይ ወድቀናል" ትኬት ቆርጠው መንገዳቸውን የሚጠባበቁ ተመላሾች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:36 0:00

ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች መንግስታት የተቀመጠውን የጊዜ ገደብ እንዲራዘም ቢጠይቁም ከሳውዲ መንግስት የተሰጠ ምላሽ የለም። የኢ/ አየር መንገድ ከተለያዩ የሳውዲ ከተሞች ሳምንታዊ የበረራ ቁጥሩን ለማሳደግ ጥረት ቢያደርግም በሳውዲ አቪየሽን ፈቃድ ያገኘው ለተጨማሪ 17 በረራዎች ብቻ መሆኑን ከድርጅቱ ተረድተናል። በርካታ ተመላሾች በአውሮፕላን ትኬትና በበረራ እጥረት ምክንያት እየተንገላቱ እንደሆነ ይናገራሉ።

XS
SM
MD
LG