በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሣዑዲ ተመላሾች አንደበት


በሳዑዲ አረቢያ የመመለሻ ሠፈር ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያዊያን
በሳዑዲ አረቢያ የመመለሻ ሠፈር ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያዊያን

ከሳዑዲ አረቢያ የተመለሱት ኢትዮጵያዊያን የደረሰባቸውን ግፍ ይናገራሉ።




please wait

No media source currently available

0:00 0:07:41 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከሳዑዲ አረቢያ የተመለሱት ኢትዮጵያዊያን የደረሰባቸውን ግፍ ይናገራሉ።

አሁንም በዚያ የሚሰቃዩ ዜጎች ብዙ መሆናቸውንና ደላሎች በመንገድ ላይ ያደረሱባቸው በደልም ቀላል እንዳልነበረ፣ ዘግናኝ እንደነበረ ተመላሾቹ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ውይይት አስታውሰዋል።

መለስካቸው አመሃ ከተመላሾቹ ጥቂቆቹን አነጋግሮአል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG