በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሕግጋት በቀላሉ ለማግኘት የሚያስችል ቋት ተዘጋጀ


የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ብርሃኑ ጸጋዬ
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ብርሃኑ ጸጋዬ

የኢትዮጵያን ሕግጋት ማንም ተጠቃሚና የሚፈልግ ሰው በቀላሉ እንዲያገኛቸው ለማድረግ የታሰበ የመረጃ ቋት ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡

የኢትዮጵያን ሕግጋት ማንም ተጠቃሚና የሚፈልግ ሰው በቀላሉ እንዲያገኛቸው ለማድረግ የታሰበ የመረጃ ቋት ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡

ይህ የመረጃ ቋት ከ1934 ዓ.ም. እስከ 2010 ዓ.ም ባለው ጊዜ የወጡ ሕግጋትንና ደንቦችን የያዘ መሆኑ ተገልጿል።

የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲን አሠራርም “ለተገልጋዮች ቀላል ቅርበት እንዲኖረው የሚያደርግ” የተባለ የኢንተርኔት አገልግሎትም ይፋ ተደርጓል።

እንደዚህ ዓይነት አሠራሮች “በሀገሪቱ የተጀመረውን የለውጥ ሂደት በተግባር ያግዛሉ” ሲሉ ፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ብርሃኑ ፀጋዬ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኢትዮጵያ ሕግጋት በቀላሉ ለማግኘት የሚያስችል ቋት ተዘጋጀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG