በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን መግለጫ


አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/
አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/

በፌዴራል መንግሥቱና በትግራይ ክልላዊ መንግሥት መካከል ያለውን ውጥረት የመፍታት ሥራ ለዕርቀ ሰላም ኮሚሽኑ የተሰጠ ኃላፊነት እንዳልሆነ፣ የኮሚሽኑ የሥራ መሪዎች አስታውቀዋል።

ኮሚሽኑ በዐዋጅ ከተቋቋመበት አንስቶ አብዛኛውን ጊዜ የወሰደው ሥራ ራሱን ማደራጀትና ለዋና ተግባራቱ አመቺ ሁኔታ የሚፈጥሩ ውይይቶችን ማካሄድ እንደነበረም ተነግሯል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:48 0:00


XS
SM
MD
LG