በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ "ኢንተርኔትን" በውድ ዋጋ የምትሸጥ ሀገር ተብላለች


ኢትዮጵያ "ኢንተርኔትን" በውድ ዋጋ የምትሸጥ ሀገር ተብላለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:16 0:00

አቅም ተመጣጣኝ የሆነ የኢንተርኔት አገለግሎት አቅርቦት ጥምረት (A4AI)የተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ሀገራትን የኢንተርኔት አቅርቦት ባወዳደረበት ጥናቱ ከ58 ሀገራት ኢትዮጵያን 55ኛ ደርጃ ላይ አስቀምጧታል። ለቪኦኤ ቃለምልልስ የሰጡ የተቋሙ አጥኒ አንድ ሰው 1GB የኢንተርኔት አገልግሎት ለማግኘት ከገቢው ከሁለት በመቶ በላይ ማውጣት እንደሌለበት ገልጸው "በኢትዮጵያ ግን ከወር ገቢው ከ20 በመቶ በላይ" ወጪ ማድረግ ይጠይቃል" ብለዋል።

XS
SM
MD
LG