ኢትዮጵያ "ኢንተርኔትን" በውድ ዋጋ የምትሸጥ ሀገር ተብላለች
አቅም ተመጣጣኝ የሆነ የኢንተርኔት አገለግሎት አቅርቦት ጥምረት (A4AI)የተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ሀገራትን የኢንተርኔት አቅርቦት ባወዳደረበት ጥናቱ ከ58 ሀገራት ኢትዮጵያን 55ኛ ደርጃ ላይ አስቀምጧታል። ለቪኦኤ ቃለምልልስ የሰጡ የተቋሙ አጥኒ አንድ ሰው 1GB የኢንተርኔት አገልግሎት ለማግኘት ከገቢው ከሁለት በመቶ በላይ ማውጣት እንደሌለበት ገልጸው "በኢትዮጵያ ግን ከወር ገቢው ከ20 በመቶ በላይ" ወጪ ማድረግ ይጠይቃል" ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 25, 2025
ስጋት ላይ የወደቀው የእናቶች እና የሴቶች ጤና አገልግሎት አቅርቦት
-
ጃንዩወሪ 25, 2025
ትረምፕ ሩሲያ የዩክሬይኑን ጦርነት እንድታቆም ብርቱ ግፊት በማድረግ ላይ ናቸው
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
በጎሮ ዶላ ወረዳ 11 ተማሪዎች እና አንድ መምህር መታሰራቸው ተገለፀ
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
በትግራይ ክልል ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ እንደሰጉ ነዋሪዎች ገለጹ
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
በኢትዮጵያ በሦስት ወራት ውስጥ ከ200 በላይ ሲቪሎች ከፍርድ ውጪ መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ