ኢትዮጵያ "ኢንተርኔትን" በውድ ዋጋ የምትሸጥ ሀገር ተብላለች
አቅም ተመጣጣኝ የሆነ የኢንተርኔት አገለግሎት አቅርቦት ጥምረት (A4AI)የተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ሀገራትን የኢንተርኔት አቅርቦት ባወዳደረበት ጥናቱ ከ58 ሀገራት ኢትዮጵያን 55ኛ ደርጃ ላይ አስቀምጧታል። ለቪኦኤ ቃለምልልስ የሰጡ የተቋሙ አጥኒ አንድ ሰው 1GB የኢንተርኔት አገልግሎት ለማግኘት ከገቢው ከሁለት በመቶ በላይ ማውጣት እንደሌለበት ገልጸው "በኢትዮጵያ ግን ከወር ገቢው ከ20 በመቶ በላይ" ወጪ ማድረግ ይጠይቃል" ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ