በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቁጫ ሕዝብ ጥያቄና የሰሞኑ እሥራቶች


ደቡብ ኢትዮጵያ ከፊል ዞኖችና ወረዳዎች፤ ጋሞ ጎፋ
ደቡብ ኢትዮጵያ ከፊል ዞኖችና ወረዳዎች፤ ጋሞ ጎፋ


please wait

No media source currently available

0:00 0:03:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በቁጫ ወረዳ፥ ከ 20 በላይ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል። ከ 100 በላይ ተማሪዎች፥ መምህራንና አርሶ አደሮች መታሠራቸውም ይነገራል።

ከወረዳው ባለሥልጣናት ጉዳዩን ለማጣራት ባባለፉት ሁለት ቀናት ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም።

መለስካቻው አምሃ ተከታዩን ከአዲስ አበባ ልኳል።
XS
SM
MD
LG