በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ የተመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች ክስ ተቋረጠ


ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት
ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት

የጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድን ትዛዝ ተከትሎ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ ከመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች መካከል ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ ጨምሮ የሥልሳ ሁለት ተከሳሾችን ክስ አቋረጠ፡፡

የጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድን ትዛዝ ተከትሎ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ ከመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች መካከል ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ ጨምሮ የሥልሳ ሁለት ተከሳሾችን ክስ አቋረጠ፡፡ የተጠርጣሪዎች ክስ የተቋረጠ ቢሆንም መቼ እንደሚፈቱ የታወቀ ነገር የለም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ የተመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች ክስ ተቋረጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG