በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በሱዳን


ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በሱዳን
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:07 0:00

ዛሬ ካርቱም የገቡት የኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከሱዳን ወታደራዊ የሽግግር ሸንጎ መሪ ሌተናል ጄኔራል አብዱልፋታህ አልቡራህን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በካርቱም ለውጥ ከመጣበት ከሁለት ወራት በፊት አንስቶ ኢትዮጵያና ሱዳን እየተመካከሩ ሲሰሩ መቆየታቸውን ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከአሥር ቀናት በፊት ከአሜሪካን ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረው ነበር፡፡ የዛሬ ጉዟቸውም የዚያ ምክክር ሂደት አካል በዚያ ቃለ መጠይቅ ያስረዱት፡፡

XS
SM
MD
LG