ዋሺንግተን ዲሲ —
ከመኖሪያ ቤታቸው በፌዴራል ፖሊስ የተወሰዱት የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ ከፍተኛ አመራር አባል አቶ ተስፋዬ ታሪኩ፤ የደረሱበትን እስካሁን እንደማያውቁ የፓርቲው ፕሬዚደንት ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ከባህር ዳርና ከጎንደር የተወሰዱ የፓርቲው አባላትም የት እንዳሉ አይታወቅም ብለዋል የመኢአድ ፕሬዝደንት አቶ አበባው መሃሪ።
የፌደራልና የክልል ባለስልጣናት እስካሁን በጉዳዩ ላይ አስተያየት አልሰጡም።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡