በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመተከሉ ጥቃት በመልኩም በስፋቱም የተለየ ነው ተባለ


የመተከሉ ጥቃት በመልኩም በስፋቱም የተለየ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:02 0:00

በቤኒሻንጉል ክልል መተከል ውስጥ በዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለው ጭፍጨፋ መንግሥት ችግሩን ከመሠረቱ ለመፍታት አስፈላጊውን የተቀናጀ ኃይል እንዲሠማራ ማድረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG