በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፓርቲዎች የፀደቀው የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ህግ አፋኝ ነው አሉ


65 እንሆናለን የሚሉ ፓርቲዎች በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀውን የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ህግ አፋኝ ነው በማለት በሥራ ላይ እንዳይውል ጠየቁ፡፡

ከህግ መውጣቱ ጀርባ ሴራ እና ፀረ ዲሞክራሲ እንቅስቃሴ አለ የሚሉት እነዚህ ፓርቲዎች በቅርቡ “ድምፃችን ይሰማ” የሚል እንቅቃሴ እንደሚጀምሩም ገልፀዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ፓርቲዎች የፀደቀው የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ህግ አፋኝ ነው አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:36 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG