በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦሮሚያ ዛሬ ግድያና የተቃውሞ ሰልፍ ማስተናገዷን ነዋሪዎችና የክልል ባለሥልጣናት ተናገሩ


ኦሮሚያ ዛሬ ግድያና የተቃውሞ ሰልፍ ማስተናገዷን ነዋሪዎችና የክልል ባለሥልጣናት ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:00 0:00

በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በሐዊ ጉዲና ወረዳ በሁለት ቀበሌዎች ውስጥ የሶማሌ ክልል የታጠቁ ኃይሎች ገብተው ከ80 በላይ የአርሶ አደር ቤቶች ማቃጠላቸውንና እስካሁን ቦታውን ተቆጣጥረው መያዛቸውን የዞኑ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ተናገሩ። በሌላ በኩል ጋዱሎ በተባለ ቀበሌ ላይ በዚህ የተበሳጩ የሟች ቤተሰቦች የኢትዮጵያ ሶማሌዎችን ማጥቃታቸውን መረጃ እንደደረሳቸው ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG