በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ታሰሩ


የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ታሰሩ

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ዛሬ ለሥራ ጉዳት በሄዱበት፣ ባህርዳር ከተማ ተይዘው መታሰራቸው ተነገረ፡፡

የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ አካሉ ማብራሪያ አላቸው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG